
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ብድር እና ቁጠባ አ.ማ አዲሱ የህንፃ ምርቃት የክልላችን ርዕሰ-መስተዳድር ክቡር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና የተቋማችን የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ሙሳ አህመድ እና አባላት በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል::

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ብድር እና ቁጠባ አ.ማ አዲሱ የህንፃ ምርቃት የክልላችን ርዕሰ-መስተዳድር ክቡር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና የተቋማችን የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ሙሳ አህመድ እና አባላት በተገኙበት በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል::