ክፍት የስራ ማስታወቂያ
የቤ/ጉ/ክ/ብ/ቁ/አ.ማ በካማሽ ቅርጫፍ በክፍትነት ተመዝግቦ የሚገኙ በክፍትነት ተመዝግበዉ የሚገኙ የስራ መደቦች መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም የስራ መደቡ የሚጠይቁትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች በስራ መደቦቹ ላይ መመዝገብ መወዳደር የምትችሉ መሆኑ እያሳወቅን ፤
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የቅ/ፍ ገ/ያዥ፤ ደንበኛ ግንኙነት ኦፊሰር
ደረጃ -5 እና 6
ብዛት 2
ደመወዝ በተቋሙ ስኬል መሰረት
ለስራ መደቡ የሚጠይቀዉ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ ፡
- በአካወንቲንግ፤ በማኔጅምንት፤ በኢኮኖሚክስ የት/ት መስክ ድግሪ ኤግዚት ኤግዛም ያለዉ/ት /ሌቭል 4 COC ደረጃ 4 ያለዉ/ያላት፤
ተመዝጋቢዎች ሙሉ የት/ት ማስረጃችሁን በሶፍት ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ለ5 ቀናት በድህረ ገፃችን www.bgcsi.gov.et መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
የስራ ቅጥር መመዝገቢያ ፎርም