የተሸከርካሪዎች ግዢ ብድር፣

  • ባጃጅን  ጨምሮ ለተሽከርካሪ ግዥ የሚሰጥ ነው፡፡
  • በሚገዛው ተሽከርካሪ ዋስትና የሚሰጥ ነው፡፡
  • የተሽከርካሪውን ህጋዊ ሙሉ ሰነድ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • ተሽከርካሪውን የመድን ዋስትና ማስገባት አለባቸው፡፡
  • ደንበኞች ቅድመ-ብድር ቁጠባ 10% በቅድሚያ መቆጠብ አለባቸው፡፡
  • ደንበኞች የጠቅላላ የተሸከርካሪውን የግዥ ወጪ 40 %  በተቋሙ መቆጠብ አለባቸው፡፡
  • ደንበኞች የቅድመ-ክፊያውን 50 % ለ3 ወር ያህል በተቋሙ መቆጠብ አለባቸው፡፡
  • ብድሩ በ3 ዓመት ውስጥ ተከፍሎ የሚያልቅ ነው፡፡
  • ተቋሙ የተሸከርካሪውን 60% በብድር ይሸፍናል፡፡
  • የብድር ጣራው ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ሊደርስ ይችላል፡፡